Post 1

በክልሉ በአንድ ቢሊየን ብር የፍሳሽ መስመር እና የማጣሪያ ጣቢያ ግንባታ ለማከናወን ውል ተፈረመ

ፕሮጀክቱ በከተማው ብሎም በአለም አቀፉ የጁገል ቅርስ ከፍሳሽ መስመሮች ጋር በተገናኘ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመቅረፍ የሚያስችል መሆኑን ጠቁሟል.

Post 1

የሐረሪ ክልል ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን ከደንበኞች ፎረም አባላት ጋር ውይይት አደረገ

ውይይቱ የተጀመረው በቅርቡ የባለስልጣን መ/ቤታችን ዋና ሥራ አስኪያጅ ከሆኑት ከኢንጂነር አህመድ መሐመድ ጋር ትውውቅ ከተደረገ ብኋላ ሲሆን ኢንጂነር አህመድ የደንበኞች ፎረም ለመ/ቤታችን አገልግሎት መሻሻል ከፍተኛ ሚና አለው ብለዋል፡፡.

Post 1

የሐረሪ ክልል ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን ለዋናው መ/ቤት የባለ 5 ወለል ህንፃ ግንባታ

የሐረሪ ክልል ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን ለዋናው መ/ቤት የባለ 5 ወለል ህንፃ ግንባታ የመጀመሪያ ዙር ስራ ለማከናወን ከሙሉጌታ ዋለጌ ጠቅላላ ስራ ተቋራጭ ጋር የውል ስምምነት በማድረግ ስራ አስጀምረዋል።.

Post 1

በክልሉ የንፁህ መጠጥ ውሃ አቅርቦትን ማሳደግ ተችሏል-ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ

በሐረሪ ክልል ገጠር ወረዳ የተገነቡ ስድስት የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች ተመርቀው ለአገልግሎት በቅተዋል።.

Post 1

የገጠር ነዋሪዎችን የውሀ ሽፋን የሚያሳድግ በ34.7 ሚሊዮን ብር ወጪ ተገነባ

የገጠር ነዋሪዎችን የውሀ ሽፋን የሚያሳድግ በ34.7 ሚሊዮን ብር ወጪ የተገነባ ቧንቧ ግንባታን የክልሉ ርእሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ መረቁ። .